3 ከአውሬው ራሶች አንዱ ለሞት የሚያደርስ ቊስል ያለበት ይመስል ነበር። ነገር ግን ለሞት የሚያደርሰው ቊስሉ ዳነ፤ ዓለም በሙሉ በመደነቅ አውሬውን ተከተለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ራእይ 13
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ራእይ 13:3