8 የሚያንጸባርቅና ንጹሕ፣ከተልባ እግር የተሠራ ቀጭን ልብስ እንድትለብስ ተሰጣት።”ከተልባ እግር የተሠራው ቀጭን ልብስ የቅዱሳን የጽድቅ ሥራ ነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ራእይ 19
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ራእይ 19:8