21 ዐሥራ ሁለቱም በሮች ዐሥራ ሁለት ዕንቈች ነበሩ፤ እያንዳንዱም በር ከአንድ ዕንቍ የተሠራ ነበረ። የከተማዪቱም አውራ መንገድ እንደ መስተዋት ብርሃን የሚያስተላልፍ ንጹሕ ወርቅ ነበረ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ራእይ 21
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ራእይ 21:21