ዘፍጥረት 13:10 NASV

10 ሎጥ ዐይኑን አቅንቶ ሲመለከት፣ የዮርዳኖስ ረባዳ ሜዳ እንደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ገነት፣ በዞዓር አቅጣጫ እንዳለው እንደ ግብፅ ምድር ውሃማ ቦታ ሆኖ አገኘው። እንዲህም የነበረው እግዚአብሔር (ያህዌ) የሰዶምንና የገሞራን ከተሞች ከማጥፋቱ በፊት ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 13

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 13:10