42 “እኔም ዛሬ ወደ ውሃው ጒድጓድ ስደርስ እንዲህ ብዬ ጸለይሁ፤ ‘የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ሆይ፤ ፈቃድህ ቢሆን የመጣሁበትን ጒዳይ አቃናልኝ፤
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 24
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 24:42