5 ካህናቱንና ሌዋውያኑን ሰብስቦም፣ “ወደ ይሁዳ ከተሞች ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በየዓመቱ ለማደስ ገንዘብ ከእስራኤል ሁሉ ሰብስቡ፤ ይህንንም አሁኑኑ አድርጉት” አላቸው። ሌዋውያኑ ግን ቸል አሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 24
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 24:5