13 አሳና ሰራዊቱም እስከ ጌራራ ድረስ አሳደዷቸው፤ እጅግ ብዙ ቊጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ስለወደቁም፣ ሊያንሰራሩ አልቻሉም፤ በሰራዊቱም ፊት ተደመሰሱ። የይሁዳም ሰዎች እጅግ ብዙ ምርኮ ወሰዱ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 14
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 14:13