29 የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን፣ “እኔ ልብሴን ለውጬ ወደ ጦርነቱ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው። ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ልብሱን ለውጦ ሌላ ሰው መስሎ ወደ ጦርነቱ ገባ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 18
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 18:29