15 የእግዚአብሔርም ቊጣ በአሜስያስ ላይ ነደደ፤ ነቢይንም ላከበት፤ ነቢዩም፣ “የገዛ ሕዝባቸውን ከእጅህ ማዳን ያልቻሉትን የአሕዛብን አማልክት ርዳታ የጠየቅኸው ለምንድን ነው?” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 25
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 25:15