1 ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሠራው ሥራ ሁሉ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ አባቱ ዳዊት የቀደሰውን ብሩንና ወርቁን፣ ዕቃዎቹንም ሁሉ አምጥቶ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አኖራቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 5:1