33 በሰማይ በማደሪያህ ሆነህ ስማ፤ የምድር ሕዝቦች ሁሉ እንደገዛ ሕዝብህ እንደ እስራኤል፣ ስምህን በማወቅ እንዲፈሩህ፣ የሠራሁትም ይህ ቤት ስምህ የሚጠራበት ቤት መሆኑን እንዲያውቁ ባዕዱ ሰው የሚጠይቅህን ሁሉ አድርግ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 6:33