19 አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ በሚሰጥህ ምድር ዙሪያ ካሉት ጠላቶችህ ሁሉ ባሳረፈህ ጊዜ፣ ከሰማይ በታች ያለውን የአማሌቅን መታሰቢያ ደምስስ፤ ከቶ እንዳትረሳ!
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 25
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 25:19