22 የሚቀጥለው ትውልድ ከእናንተ በኋላ የሚተኩት ልጆቻችሁና ከሩቅ አገር የሚመጡ እንግዶች በምድሪቱ የደረሰውን ታላቅ መቅሠፍትና እግዚአብሔር (ያህዌ) ያመጣባቸውን በሽታዎች ያያሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 29
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 29:22