ዘዳግም 32:50

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

50ወንድምህ አሮን በሖር ተራራ ላይ እንደ ሞተና ወደ ወገኖቹ እንደ ተሰበሰበ ሁሉ፣ አንተም በወጣህበት በዚያ ተራራ ላይ ሙት፤ ወደ ወገኖችህም ተሰብሰብ።

ዘዳግም 32:50 — NASV