25 የአማልክታቸውን ምስሎች በእሳት አቃጥል፤ በላያቸው የሚገኘውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ ለራስህ አታድርግ፤ አለበለዚያ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ዘንድ አስጸያፊ ስለ ሆነ፣ ያሰናክልሃል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 7
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 7:25