ዘፍጥረት 2:9 NASV

9 እግዚአብሔር አምላክም (ያህዌ ኤሎሂም) ለዐይን የሚያስደስት ለመብልም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በአትክልቱ ቦታ መካከልም የሕይወት ዛፍ ነበረ፤ እንዲሁም መልካምና ክፉን መለየት የሚያስችለው የዕውቀት ዛፍ ነበረ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 2

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 2:9