40 “እርሱም እንዲህ አለኝ፤ ‘አካሄዴን በፊቱ ያደረግሁ እግዚአብሔር (ያህዌ) መልአኩን ከአንተ ጋር ይልካል፤ ከገዛ ወገኖቼና ከአባቴ ቤት፣ ለልጄ ሚስት እንድታመጣለት መንገድህን ያቃናል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 24
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 24:40