8 ወንድሞቹም፣ “ለካስ በላያችን ለመንገሥ ታስባለህና! ለመሆኑ አንተ እኛን ልትገዛ!” አሉት፤ ስለ ሕልሙና ስለ ተናገረው ቃል ከፊት ይልቅ ጠሉት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 37
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 37:8