19 የእግዚአብሔርም ሰው ተቈጣውና፣ “መሬቱን አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መውጋት ነበረብህ፤ እንዲህ ብታደርግ ኖሮ ሶርያን ታሸንፍና ፈጽመህ ትደመስሳት ነበር፤ አሁን ግን የምታሸንፈው ሦስት ጊዜ ብቻ ነው” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ነገሥት 13
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ነገሥት 13:19