2 አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዞቹን መጠበቅህንና በልብህ ያለውን ለማወቅ፣ ትሑት ሊያደርግህና ሊፈትንህ በእነዚህ አርባ ዓመታት በዚህ ምድረ በዳ ጒዞህ ሁሉ እንዴት እንደ መራህ አስታውስ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 8:2