ራእይ 4:7 NASV

7 የመጀመሪያው ሕያው ፍጡር አንበሳ፣ ሁለተኛው በሬ ይመስሉ ነበር፤ ሦስተኛው የሰው ፊት የሚመስል ፊት ነበረው፤ አራተኛው ደግሞ የሚበር ንስር ይመስል ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ራእይ 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ራእይ 4:7