19 የእናንተን ታዛዥነት ሁሉም ሰምተዋል፤ በዚህም እኔ እጅግ ተደስቻለሁ። ሆኖም በጎ ስለ ሆነው ነገር ጥበበኞች፣ ክፉ ስለ ሆነውም የዋሆች እንድትሆኑ እፈልጋለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሮሜ 16
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሮሜ 16:19