1 ነገሥት 1:8

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8ነገር ግን ካህኑ ሳዶቅ፣ የዮዳሄ ልጅ በናያስ፣ ነቢዩ ናታን፣ ሳሚ፣ ሬሲና የዳዊት የክብር ዘበኞች ከአዶንያስ ጋር አልተባበሩም።

1 ነገሥት 1:8 — NASV