17 ከዚያም ሚክያስ እንዲህ ሲል መለሰ፣ “እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በየተራራው ላይ ተበትነው አየሁ፣ እግዚአብሔርም፣ ‘ይህ ሕዝብ ጌታ የለውም፤ እያንዳንዱ በሰላም ወደየቤቱ ይሂድ’ አለ።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ነገሥት 22
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ነገሥት 22:17