19 ከዚያም ሚክያስ እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል የሚለውን ስማ፤ ‘እግዚአብሔር በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ፣ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ፤
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ነገሥት 22
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ነገሥት 22:19