1 ነገሥት 6:1

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1እስራኤላውያን ከግብፅ በወጡ በአራት መቶ ሰማንያ ዓመት፣ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፣ ዚፍ በተባለው በሁለተኛው ወር ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መሥራት ጀመረ።

1 ነገሥት 6:1 — NASV