1 ነገሥት 6:3

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3በቤተ መቅደሱ ዋነኛ አዳራሽ ፊት ለፊት ያለው በረንዳ ወርዱ እንደ ቤተ መቅደሱ ወርድ ሁሉ ሃያ ክንድ ሲሆን፣ ርዝመቱ ዐሥር ክንድ ወደ ውጭ የወጣ ነበር።

1 ነገሥት 6:3 — NASV