10 በእርግጥ ኤዶምን ድል አድርገሃል፤ ታዲያ ልብህ አለመጠን አይኵራራ። ድል በማድረግህ አትንጠራራ፤ አርፈህ ተቀመጥ! ጠብ በመጫር የራስህንስ፣ የይሁዳንስ ውድቀት ለምን ትሻለህ?”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ነገሥት 14
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ነገሥት 14:10