21 ስለዚህ ግያዝ ንዕማንን ተከተለው፤ ንዕማንም ግያዝ እየሮጠ ወደ እርሱ መምጣቱን ባየ ጊዜ፣ ሊገናኘው ከሠረገላው ወርዶ፣ “ምነው፤ በደኅና መጣህን?” ሲል ጠየቀው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ነገሥት 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ነገሥት 5:21