11 ዮዳሄና ወንዶች ልጆቹ የንጉሡን ልጅ አምጥተው ዘውድ ጫኑለት፤ የኪዳኑንም መጽሐፍ ሰጥተውት አነገሡት፤ ቀብተውትም፣ “ንጉሡ ለዘላለም ይኑር!” እያሉ ጮኹ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 23
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 23:11