11 ከቤትሖሮን ወደ ዓዜቃ ቊልቊል በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከእስራኤላውያን ፊት በሚሸሹበት ጊዜ፣ እግዚአብሔር ከሰማይ ትልልቅ የበረዶ ድንጋይ አወረደባቸው፤ በእስራኤላውያን ሰይፍ ካለቁት ይልቅ በወረደው የበረዶ ድንጋይ ያለቁት በልጠው ተገኙ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 10
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 10:11