20 ለይሁዳ ነገድ በየጐሣቸው የተሰጣቸው ርስት ይህ ነው፤
21 በኔጌብ አካባቢ በኤዶም ድንበር ላይ በወሰኑ ጫፍ የሚገኙት የይሁዳ ነገድ ደቡባዊ ከተሞች እነዚህ ነበሩ፤ቀብስኤል፣ ዔዴር፣ ያጉር፣
22 ቂና፣ ዲሞና፣ ዓድዓዳ፣
23 ቃዴስ፣ ሐጾር፤ ዩትናን፣
24 ዚፍ፣ ጤሌም፣ በዓሎት፣
25 ሐጾርሐዳታ፣ ሐጾር የምትባለው ቂርያትሐጾር
26 አማም፣ ሽማዕ፣ ሞላዳ፣