34 ድንበሩ በአዝኖት ታቦር ያልፍና ወደ ምዕራብ በመታጠፍ ሑቆቅ ላይ ይቆማል፤ ይኸው ድንበር በደቡብ ዛብሎንን፣ በምዕራብ አሴርን፣ በምሥራቅ ዮርዳኖስን ይነካል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 19
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 19:34