22 ከዚያም ኢያሱ፣ “እንግዲህ እግዚአብሔርን ለማምለክ መርጣችኋልና በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ” አላቸው።እነርሱም፣ “አዎን ምስክሮች ነን” ሲሉ መለሱ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 24
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 24:22