4 እንግዲህ ኢያሱ እስራኤላውያንን የገረዘበት ምክንያት ይህ ነው፤ ዕድሜያቸው መሣሪያ ለመያዝ የደረሱ ወንዶች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ ሳሉ በምድረ በዳ ሞቱ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 5:4