9 የታጠቁ ተዋጊዎችም መለከት ከሚነፉት ካህናት ፊት ቀድመው ሲሄዱ፣ ደጀን የሆኑት ጠባቂዎች ደግሞ ታቦቱን ተከተሉ፤ በዚህ ጊዜ ሁሉ መለከቶቹ ባለማቋረጥ ይነፉ ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 6:9