ዘፀአት 27:12

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12“የአደባባዩ ምዕራብ ጫፍ ስፋቱ አምሳ ክንድ ሆኖ ዐሥር ምሰሶዎችና ዐሥር መቆሚያዎች ያሉት መጋረጃዎች ይኑሩት።

ዘፀአት 27:12 — NASV