17 በእኔና በእስራኤላውያን መካከል ለዘላለም ምልክት ይሆናል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ሠርቶ፣ በሰባተኛው ቀን ከሥራ ታቅቦ ዐርፎአልና።’ ”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 31
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 31:17