ዘፀአት 34:27

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “እነዚህን ቃሎች ጻፋቸው፤ በእነዚህ ቃሎች መሠረት ከአንተና ከእስራኤል ጋር ቃል ኪዳን አድርጌአለሁና” አለው።

ዘፀአት 34:27 — NASV