2 ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሰንበት ዕረፍት፣ የተቀደሰ ቀን ይሆንላችኋል፤ በዕለቱ ማናቸውንም ዐይነት ሥራ የሚሠራ ቢኖር ሞት ይገባዋል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 35
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 35:2