ዘፀአት 36:30

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30ስለዚህ ስምንት ወጋግራዎችና ለእያንዳንዱም ወጋግራ ሁለት መቆሚያዎች ሆነው ዐሥራ ስድስት የብር መቆሚያዎች ነበሩ።

ዘፀአት 36:30 — NASV