ዘፀአት 36:32

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32በሌላ በኩል ላሉት አምስት አግዳሚዎች፣ በምዕራብ በኩል በማደሪያው ድንኳን ዳር ላይ ላሉት ወጋግራዎች አምስት አግዳሚዎችን ሠሩ።

ዘፀአት 36:32 — NASV