ዘፀአት 36:5

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5ሙሴንም፣ “ሕዝቡ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲሠራ ላዘዘው ሥራ ከበቂ በላይ እያመጡ ነው” አሉት።

ዘፀአት 36:5 — NASV