3 ጥበበኛ ባለ ሙያ እንደሚሠራው በሰማያዊ፣ በሐምራዊ፣ በቀይ ማግና በቀጭን በፍታ ይሠራ ዘንድ ወርቁን በስሱ ቀጥቅጠው እንደ ክር ቈራረጡት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 39
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 39:3