ዘፀአት 5:8

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8ሆኖም ቀድሞ በሚያቀርቡት ሸክላ ልክ ሠርተው እንዲያቀርቡ አድርጓቸው። የሥራ ድርሻቸውን አትቀንሱ። ሰነፎች ናቸው፤ ‘ሄደን ለአምላካችን መሥዋዕት እንሠዋ’ የሚሉትም ለዚህ ነው።

ዘፀአት 5:8 — NASV