7 ፈርዖን ያጣሩ ዘንድ ሰዎች ልኮ ከእስራኤላውያኑ እንስሳት አንድም እንኳን አለመሞቱን ተገነዘበ። ያም ሆኖ ልቡ እንደ ደነደነ ስለ ነበር፣ ሕዝቡን አልለቀቀም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 9
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 9:7