1 ነገሥት 2:13

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13በዚህ ጊዜ የአጊት ልጅ አዶንያስ ወደ ሰሎሞን እናት ወደ ቤርሳቤህ ሄደ፤ ቤርሳቤህም፣ “የመጣኸው በሰላም ነውን?” ስትል ጠየቀችው፤እርሱም፣ “አዎን በሰላም ነው” ብሎ መለሰ።

1 ነገሥት 2:13 — NASV