22 ከዚያም በኋላ ነቢዩ ወደ እስራኤል ንጉሥ መጥቶ፣ “በሚመጣው የጸደይ ወራት የሶርያ ንጉሥ ተመልሶ ይመጣብሃልና በርታ፤ ምን ማድረግ እንዳለብህም ዕወቅ” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ነገሥት 20
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ነገሥት 20:22