1 ነገሥት 7:28

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28የዕቃ ማስቀመጫዎቹ የተሠሩት እንደዚህ ነው፤ እነዚህም ቀጥ ብለው ከቆሙ ደጋፊዎች ጋር የተያያዙ ባለ አራት ማእዘን ጠፍጣፋ ናሶች ነበሯቸው።

1 ነገሥት 7:28 — NASV