መሳፍንት 1:29

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29እንደዚሁም የኤፍሬም ወገኖች በጌዝር የሚኖሩትን ከነዓናውያንን ማስወጣት አልቻሉም፤ ስለዚህ ከነዓናውያን በመካከላቸው እዚያው መኖርን ቀጠሉ።

መሳፍንት 1:29 — NASV